ሙዳራባ ፋይናንሲንግ
የሙራባኻ ፋይናንሲንግ አገልግሎት ባንኩ በራሱ ተነሳሽነት ወይም በደንበኛው ትዕዛዝ በሸሪዓ መርህ የተፈቀዱ የፍጆታ ዕቃዎችን፣ ማሽነሪዎችን ወይም ከባድ ተሽከርካሪዎችን በመግዛትና በግዥ ወቅት የወጡ ልዮ ልዩ ወጪዎችንና የባንኩን ትርፍ መጠን በእቃው ዋጋ ላይ በመጨመር የፋይናንስ አገልግሎት ለሚጠይቁ ደንበኞች በሽያጭ የሚያስተላልፍበት የባንክ አሰራር ነው፡፡ነገር ግን ብዙ ጊዜ ይህ አገልግሎት የሚፈፀመው በደንበኛውና በባንኩ መካከል አስቀድመው በሚደረግ የስምምነት ውል መሠረት ነው፡፡ ባንኩ ዕቃዎችን ለደንበኛው በውሉ መሰረት እስኪያስተላልፍ ድረስ የባለቤትነት መብት ይኖረዋል፡፡
የሙራባኻ ፋይናንሲንግ አገልግሎት የሚያገኙ ደንበኞች ማንኛውም ፡-